2022-09-25 16:32:26
15/01/2015 ዓ.ም
ለወላጆች በሙሉ በቅድሚያ እንኳን ለብረሃነ መስቀሉ በሠላም አደረሳችሁ እያልን ነገ ማለትም በ16/01/2015 ዓ.ም ከደመራ በዓል ጋር በተያያዘ ብዙዎች መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ስለሚሆኑ ት/ቤት በወጥነት ሰለሚዘጋ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እያሳወቅን መደበኛ ትምህርት ረቡዕ በ18/01/2015 ዓ.ም የሚቀጥል መሆኑን እንገልጻለን።
። ።።።። መልካም በዓል ።።።።።።።። ።
።። ። ።።።።።።።።።።።። ት/ቤቱ ።።።።።።።።
205 views13:32