እነሆ ጽዋዕ ተመልሳለች - ንዑ ተጋብኡ ትላለች። ነሐሴ ፳፬ የተወዳጆቹ ሦስት ቅዱሳን ዓመታዊ በዓል ይከበራል። ከዲያቆን ዮርዳኖስ ጋር ኾነን እንዘክራቸዋለን። በኢትዮጵያ ፲፩ (11፡00) ሠዓት ሲል በቀጥታ ሥርጭት ያገኙታል። 2.5K viewsAbayneh Kassie (ዓባይነህ ካሤ) Tegegne, 13:23