የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
1.72K
የሰርጥ መግለጫ
The Official Telegram Channel Of Evangelical Christian Students Fellowship at AASTU.
Acc no: AMANUEL KETEMA AND/OR SELIHOM DEMEKE 1000510257492
Contact Us: 251907743926
Stay tuned via:
@galleryaastuecsfBot
@souceoflifeBot
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
1
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-08-04 00:02:20
ታች ያለውን ሊንክ በመጠቀም ማገልገል የምትፈልጉበትን የአገልግሎት ህብረት መምረጥ ትችላላችሁ።
ባለፈው ፎርሙን የሞላችሁም ድጋሚ ሙሉት።
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSe035274Von7WlShwdutwb2rofnlghJdytKIfUbYgiqGUBrEQ/viewform
138 views21:02
2022-08-04 00:01:05
#DailyVerse
“ደግሞስ ስለ ልብስ ለምን ትጨነቃላችሁ? እስቲ የሜዳ አበቦችን ተመልከቱ፤ አይለፉም፤ ወይም አይፈትሉም።”
— ማቴዎስ 6፥28
AASTU-ECSF
114 views21:01
2022-08-03 10:20:08
ዛሬ እሮብ General Fellowship ፕሮግራም
የአምልኮ
የፀሎት
የቃል ጊዜ
ከ 12:00 ጀምሮ
ግቢ ውስጥ ያለን ሁላችንም ተጠራርተን እንገኝ!!
#AASTU_ECSF
341 viewsedited 07:20
2022-08-03 00:01:17
#DailyVerse
“ወደ ሰማይ ብወጣ፣ አንተ በዚያ አለህ፤ መኝታዬንም በሲኦል ባደርግ በዚያ ትገኛለህ።”
— መዝሙር 139፥8
AASTU-ECSF
384 views21:01
2022-08-02 00:01:24
#DailyVerse
“ሕግህን የሚወዱ ብዙ ሰላም አላቸው፤ ዕንቅፋትም የለባቸውም።”
— መዝሙር 119፥165
AASTU-ECSF
426 views21:01
2022-07-31 18:19:55
ሰላም የምንወዳችሁ አንደኛ ዓመት ቤተሰቦቻችን እንዴት ናችሁ?
እንግዲህ ጌታ ረድቷችሁ የመጀመሪያውን ሴሚስተር ጨርሳችሁ ለfinal exam ደርሳችኃል። ከምንም በላይ አስጀምሮ እዚህ ያደረሳችሁ ጌታ ይመስገን።
በፈተናችሁ እግዚአብሔር አምላክ ይርዳችሁ፣ ያጠናችሁትን ይባርክላችሁ፣ በማስተዋል መስራት እንድትችሉ ጌታ ይርዳችሁ፣ ከክፉ ሁሉ ጌታ ይሰውራችሁ።
በዚህ ጊዜ አደራ ልንላችሁ የምንፈልገው ራሳችሁን በማያስፈልግ ውጥረት እንዳትከቱ፣ ከሁሉ ወደ ሚበልጠው እግዚአብሔር በመጠጋት እሱን በመፍራት እና ሁሉንም ለጌታ ክብር በማድረግ እንድታልፉ አደራ እንላችኃለን።
#AASTU_ECSF
543 views15:19
2022-07-30 00:18:17
#DailyVerse
“መልካም ሰው በልቡ ከሞላው መልካም ነገር መልካሙን ያወጣል፤ ክፉ ሰውም በልቡ ከሞላው ክፉ ነገር ክፉውን ያወጣል፤ ሰው በልቡ ሞልቶ የተረፈውን በአፉ ይናገራልና።”
— ሉቃስ 6፥45
AASTU-ECSF
630 views21:18
2022-07-28 00:00:52
#DailyVerse
“ስምዖን ጴጥሮስም እንዲህ ሲል መለሰለት፤ “ጌታ ሆይ፤ ወደ ማን እንሄዳለን? አንተ የዘላለም ሕይወት ቃል አለህ፤”
— ዮሐንስ 6፥68
AASTU-ECSF
684 views21:00
2022-07-27 09:56:31
#WORSHIP_NIGHT
ሠላም ቅዱሳን እንደምን ከረማችሁ
ዛሬ በአይነቱ ልዩ የሆነ ፕሮግራም በፌሎዋችን ተዘጋጅቷል::
"ከጌታ አንዳች ነገር ለመቀበል ልባችንን አዘጋጅተን፣ ማስታወሻ እና መፅሐፍ ቅዱሳችንን ይዘን፣ አዳዲስ ልጆችን እየጋበዝን ተሰባስበን በጊዜ 12:00 እንገናኝ።"
ከግቢም ውጪ ያለን ሁላችንም ዛሬ 12:00 በህብረቱ የፌሎውሺፕ አዳራሽ እንገናኝ::
“ይኸውም፣ በሚወደው በእርሱ በኩል በነጻ የተሰጠን ክቡር የሆነው ጸጋው እንዲመሰገን ነው።”
— ኤፌሶን 1፥6
#ዝናብ አያስቀረኝም
AASTU-ECSF
653 viewsedited 06:56
2022-07-27 00:00:57
#DailyVerse
“በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ምክንያቱም ፈተናን ሲቋቋም እግዚአብሔር ለሚወዱት የሰጠውን ተስፋ፣ የሕይወትን አክሊል ያገኛል።”
— ያዕቆብ 1፥12
AASTU-ECSF
575 views21:00