ማስታወቂያ
ቀደም ሲል በ54 ማህበራት ተደራጅታችሁ እስከ ግንቦት 24/2015 ዓ.ም የግንባታውን 70% በነባር ቁጠባ ሂሳብ ደብተራችሁ እንድታስገቡ መጠየቃችን ይታወቃል፡፡
ሆኖም በተደጋጋሚ ባቀረባችሁት የቀን ይራዘምልን ጥያቄ መሠረት ከ25/09/2015 እስከ 5/10/2015 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን እየገለጽን የማህበራት ሰብሳቢዎች ከባንክ መረጃውን በመውሰድ የግንባታውን 70% ያስገቡና ያላስገቡትን በመለየት እስከ 9/10/2015 ዓ.ም ለህብረት ሥራ ማህበራት ኤጀንሲ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ
http://www.aahdab.gov.et
https://www.facebook.com/aahdabofficial