ሴትነት ወደ ዒልም ይገፋፋል እንጂ ከዒልም አያግድም!! በቀደምቶች ዘመን ኡሙ ጦልቅ የምትባል ታ | وَتَوَكَّلْ عَلَى ٱللَّهِ ۚ وَكَفَىٰ بِٱللَّهِ وَكِيلًا🌹🌹
ሴትነት ወደ ዒልም ይገፋፋል እንጂ ከዒልም አያግድም!!
በቀደምቶች ዘመን ኡሙ ጦልቅ የምትባል ታቢዒያ እንስት በአንድ ቀንና በሌሊት ብቻ አራት መቶ ረከዓ ሱና ሶላት ትሰግድ ነበር ቁርአንም አብዝታ ትቀራ ነበር።
ምንጭ:- መውሱዓት ኢብኑ አቢ ዱንያ
(1-276)
ሞዴሎቻችን ቀደምቶቻችን ናቸዉ።
እኔና አንቺስ እህቴ ብያንስ 11 ወይም 9 7 5 3 ከእነዚህ የቻልነውን ረካዓ እንሳግደልን ወይ ያውም በረመዷን ውስጥ
https://t.me/+k8ELFiIW0Nw3MTA0