Get Mystery Box with random crypto!

عن أبي الْجَعْدِ الضَّمْرِيِّ رضي الله عنه أن رسول الله صلى ال | وَتَوَكَّلْ عَلَى ٱللَّهِ ۚ وَكَفَىٰ بِٱللَّهِ وَكِيلًا🌹🌹

عن أبي الْجَعْدِ الضَّمْرِيِّ رضي الله عنه أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال:

[مَن ترَكَ الجمعةَ ثلاثَ مرَّاتٍ تهاونًا بها، طبَعَ اللهُ على قلْبِه]

                    روى أبو داود

             «:::::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::::::»

ከአቢ-ጀዕድ አድ-ዶምሪይ (አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና)  እንደተወራው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–

[የጁምዓን ሶላት ችላ ብሎ  ሶስት ጊዜ የተወ ሰው አላህ በልቡ ላይ ያትምበታል።]

             አቡ-ዳውድ ዘግበውታል።

┄┄┉┉✽‌»‌ ✿ »‌✽‌┉┉┄┄
   ሼር JoiN & Share
https://t.me/AAASELEFYA