عن أبي الْجَعْدِ الضَّمْرِيِّ رضي الله عنه أن رسول الله صلى ال | وَتَوَكَّلْ عَلَى ٱللَّهِ ۚ وَكَفَىٰ بِٱللَّهِ وَكِيلًا🌹🌹
عن أبي الْجَعْدِ الضَّمْرِيِّ رضي الله عنه أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال:
[مَن ترَكَ الجمعةَ ثلاثَ مرَّاتٍ تهاونًا بها، طبَعَ اللهُ على قلْبِه]
روى أبو داود
«:::::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::::::»
ከአቢ-ጀዕድ አድ-ዶምሪይ (አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተወራው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[የጁምዓን ሶላት ችላ ብሎ ሶስት ጊዜ የተወ ሰው አላህ በልቡ ላይ ያትምበታል።]
አቡ-ዳውድ ዘግበውታል።
┄┄┉┉✽» ✿ »✽┉┉┄┄
ሼር JoiN & Share
https://t.me/AAASELEFYA