Get Mystery Box with random crypto!

ከዘመነ ትንሣኤ እስከ በዓለ ፶ (ጰራቅሊጦስ) ድረስ የክርስቲያኖች ሁሉ ሰላምታ | ዘኆኅተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት (official) ቻናል

ከዘመነ ትንሣኤ እስከ በዓለ ፶ (ጰራቅሊጦስ) ድረስ የክርስቲያኖች ሁሉ ሰላምታ

"ክርስቶስ ተንሥኣ እሙታን፣
በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን፣
አሰሮ ለሰይጣን፣
አግዓዞ ለአዳም፣
ሰላም እምይእዜሰ፣
ኮነ ፍስሐ ወሰላም" የሚል ሲሆን ፤

ከእመቤታችን ትንሣኤ ነሐሴ ፲፮ እስከ ነሐሴ ፳፩ ድረስ ደግሞ የክርስቲያኖች ሰላምታ

"#ተንሥኣት #እሙታን #ማርያም #ድንግል፣
#ከመትንሣኤ #ወልዳ #ዘልዑል።" የሚል ይሆናልና እንልመደው።

እንኳን አደረሰን

https://t.me/zhohitebirhan
ለሌሎች ያጋሩ