Get Mystery Box with random crypto!

በግሌ ጦርነቱ ተጠናቆ ወይም ነፍሰበላው ትህነግ ስጋት በማይሆንበት ደረጃ ተደምስሶ ቢሆን ኖሮ ፥ ለ | ዘሪሁን ገሠሠ

በግሌ ጦርነቱ ተጠናቆ ወይም ነፍሰበላው ትህነግ ስጋት በማይሆንበት ደረጃ ተደምስሶ ቢሆን ኖሮ ፥ ለመንግሥት  "ትህነግ ትጥቅ ይፍታ!" የሚለው ነጥብ መሠረታዊ  የመደራደሪያ ጭብጥ አይሆንም ነበር ብዬ አስባለሁ!

"ትህነግ ትጥቅ ለመፍታት ያስቀመጣቸው ናቸው!" ተብለው በመነገር ላይ ካሉት ፥ ቀላል የሚመስሉ ነገርግን አደገኛና ጨዋታ ቀያሪ ከሆኑ ቅድመ-ሁኔታዎች መካከል  ፦

" የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በይፋ ከሽብርተኝነት መዝገብ ሰርዞኝ ፥ ድጋሜ ምርጫ ተካሂዶ ወደዙፋኔ ልመለስ! >> የሚለው ቀይ መስመር የስምምነቱ አካል ከሆነ ፥ ጉዳዩ ከምናስበውም በላይ ውስብስብና ፥ መጥፋት ያለበት ቡድን ዳግም ከኢትዮጵያ አልፎ የምስራቅ አፍሪካ ስጋት እንዲሆን መፍቀድና እስካሁን በህዝብና በሀገር የተከፈለውን ህልቆ መሳፍርት ዋጋም መና ማስቀረት መሆኑ እሙን ነው!

We will see it!