አፍንጫህ አዲስአበባ ስር እየሆነ ያለውን ጥሬ ሀቅ ልንገርህ! ኦነግ ወለጋን ጨምሮ ሌሎቹን ራቅ ያሉ የክልሉ አካባቢዎችን አልፎ ፥ ምስራቅ ሸዋን አብዛኛውን ቦታ ከቦና ተቆጣጥሮት ይገኛል፡፡ መሳሪያዎችን ከመንግሥት ተቋማትና ከማህበረሰቡ እየገፈፈ በገፍ እያስታጠቀ ነው፡፡ ማንኛውም ድጋፍ የማያደርግ ባለሀብትና አመራር ወዲያውኑ እንዲወገድ ይደረጋሉ! ሁኔታው ከምንለውም በላይ አስጊ መሆኑን ፥ ምናልባት የሚገባን ከረፈደ በኃላ ሊሆን ይችላል! መልካም ለሊት! 1.6K views19:42