መንግስታዊ እውቅና የተሰጠው የዘር ማጥፋት! ካለፉት ሳምንታት ጀምሮ ያለከልካይ በቀጠለው የወለጋ ጃርደጋጃርቴ የዘር ፍጅት የሟቾች ቁጥር ከ200 በላይ መድረሱን ምንጮች አስታውቀዋል! ከ4 በላይ አመታትን ያለእረፍት - እልቂት! ወለጋ በንፁሐን ደም የጨቀየች ምድራዊ ሲኦል! 1.4K views16:34