የመጨረሻዉ ዘመን... በትላንትናዉ እለት አንድ ተንቀሳቃሽ ምስል ተለቋ በርካታ ሰዎችን ሲያነጋግር ተመልክቺያለሁ ። በዚህ ተንቀሳቃሽ ምስል የሚታየዉ አንድ ጳጳስ ነኝ የሚሉ ነገር ግን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ያወገዘችዉ አንድ ጳጳስ ስለ ህማማት ያስረዱና ። በእኛ ህዝብ ላይ የደረሰዉ ስቃይ ከክርስቶስ ስቃይ ይበልጣል የሚል መልክት ያለዉ ንግግር ተናግረዋል ። እስቲ ገብታቹ ስሙት ። የትግራይ ህዝብ ሆይ አትነቃም ? ገብታቹ ስሙት ይሄን ጉድ 5.7K views06:08