ጉልበቴ ለመንበርከክ ታከተው፤ እጆቼም ቃሉን ለመያዝ ሰነፉ፣ አእምሮዬም ዛለ፤ ልቤ በጠበኩት ነገር ሳይሆን ባላሰብኩት መንገድ ደከመ፤ የውስጤ ቁስል ወደ ማመርቀዝ ተቀየረ ነገሮችን የመርሳት ችግር እንዳለብኝ ሰመው ለታመመ መንፈስ ምን የሚባል ይሁን?ብቻ በዚህ ሁሉ መሀል ግን አጥርቼ የማውቀው አንድ እውነት አለ እርሱም እንደገና የአምላኬን ፊት መፈለግና ማምለክ። እንደገና አምልክሀለወው! እንደገና...እንደገና......... @yene_berhan 381 views@Dawit5020/2050, 19:54