ነበር ። የሀያላኑን ጎራ ተቀላቀሉ ሲላቸው እርሱን ሰጣቸው ። የኑክሌር ስሪቱን የመሩት የያኔው ጠቅላይ ሚኒስትር ዙልፋቃር አሊቡቶ በቁጭት እንደዚህ ብለው ነበር " የክርስትና ሃይማኖት ስልጣኔ የኑኬሌር ቴክኖሎጂ አለው ፤ የሂንዱ ስልጣኔም ኑክሌር አለው ፤ የክንፊሼስ ስልጣኔም የኑክሌር ባለቤት ነው ። የአይሁድ ስልጣኔም ኑክሌር ታጥቋል አሁን የኑክሌር ቴክኖሎጂ የሌለው እስልምና ብቻ ነው ስለዚህ ይህን ቴክኖሎጂ እኛ ሙስሊሞችም ሊኖረን ይገባል " !! ይህንን የዙልፊቃርን የቁጭት ንግግር የመለሰው ጀግና አብዱልቃድር ኻን ይባላል ። እርሱ የፓኪስታን አልበርት አንስታይን ነበር !!! #yemrtoche_twlede 157 views˙·٠•● Abuki ●•٠·˙, 19:11