#ርዕስ_አልባ_ግጥም . . አንድም መሃል ኗሪ ቆላም ሁኑ ደጋ፣ ሚስጥራት ከታቢ ወይ ሁኑ ወሉ ጋ። . . ብቻ................ የድሃ እንባ ያዘለ የደም ዶፍ እስኪጥል፣ ነፍሳት የቀጠፈ ህይወት እስኪቀጥል። . . በአርምሞ ኑሩ እንጂ ምንም አትበሉ፣ ይልቅ ምድር ትልማ ችግኙን ትከሉ። . . 78 views Hånĭ, 17:05