«የነገው እጣፈንታህ በአላህ እጅ ላይ መሆኑን ካወቅክ በእርሱ ላይ ሙሉ እምነትና ተስፋ ይኑርህ ዱዓ እያደረግክ ከርሱ ብቻ መልካም ነገርን ጠብቅ፣ አላህ ተስፋ ያደረጉበትን ባሮቹን የሚያሳፍር አምላክ አይደለም። : ዱዓ አድርግ የሆነ ነገር ፈልገህ ዱዓ ታደርግና ያ የፈለከው ነገር ከብዙ አመታትና ከረሳሀው ቡሀላ እውን ይሆንልሀል አንተ ብትረሳውም አላህ ግን አይረሳም ብቻ ዱዓ አድርግ እሱ ትክክለኛውን ጊዜ ጠብቆ እውን ያደርግልሃል»። 592 viewsYasin Mohammed, edited 18:40