መረጃ ወለጋ **** ዛሬ ህዳር 29/2015 በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን በሶንቦ ፣ለጋፋርሶ እና ጃርዳጋ ጃርቴ ከተሞች ላይ የኦሮሚያ ልዩ ሃይል እና ኦነግ በአማራ ተወላጆች ላይ ተኩስ ከፍተውባቸው እንደዋሉና ህዝቡም ወደ ጫካ መሰደዱን ከስፍራው መረጃ ደረሶኛል። 3.9K views13:41