በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ የ2016 ዓ.ም 8ኛ ክፍል ከተማ ዓቀፍ ፈተና ሂደት ምልከታ ተደረገ፡፡ (ሰኔ 5/2016ዓ.ም) በዛሬው እለት ሁለተኛ ቀኑን የያዘው የ2016 ዓ.ም 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በክፍለ ከተማው በ22 የመፈተኛ ጣቢያዎች 13 ሺ 7 መቶ 79 ተማሪዎች እየተሰጠ ይገኛል ይህንን አስመልክቶ የአዲ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አሊ ከማል፣ የአዲስ አበባ ከተማ መምህራን ማህበር ተወካይና ሌሎች ኃላፊዎች በክፍለ ከተማው የእለቱን ፈተና በማስጀመር በመፈተኛ ጣቢያዎች ተዘዋውረው የፈተና ሂደቱ ሰላማዊ መሆኑን የተመለከቱ ሲሆን ተፈታኞችንም አበረታተዋል፡፡ ከተማ አቀፍ የ8ኛ ክፍል ፈተና በዛሬው እለት ይጠናቀቃል፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D flickr :- https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/ You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- https://www.tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/ 8.0K viewsAbebe Chernet, 10:48