Get Mystery Box with random crypto!

በውይይቱ በክፍለ ከተማና ወረዳ ትምህርት ጽህፈት ቤት ባለሙያዎች የተዘጋጁ 2 የጥናትና ምርምር ስራ | Addis Ababa Education Bureau

በውይይቱ በክፍለ ከተማና ወረዳ ትምህርት ጽህፈት ቤት ባለሙያዎች የተዘጋጁ 2 የጥናትና ምርምር ስራዎችን ጨምሮ በመምህራን የተሰሩ 3 ጥናትና ምርምሮች መቅረባቸውን የክፍለ ከተማው የመምህራን እና የትምህርት አመራር ቡድን መሪ አቶ ተሾመ ዘውዴ ጠቁመው የቀረቡት ጥናትና ምርምሮች በገላን የወንዶች አዳሪ ትምህርት ቤት እና በክፍለ ከተማው ሱፐርቫይዘሮች ተዳኝተው የተሻለ ለሆኑት እውቅና መሰጠቱን አስታውቀዋል።

በመርሀ ግብሩ ማጠቃለያ ከርዕስ መረጣ ጀምሮ ወቅታዊነትን፣ ችግር ፈቺነትን እንዲሁም የተቀመጡ የመፍትሄ ሀ ሳቦች ተግባራዊ መሆን የሚችሉ ስለመሆናቸው በዳኞች በተሰጠ ነጥብ የተሻሉ ለሆኑ የጥናትና ምርምር ስራዎች ዕውቅና ተሰቷል።


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :- https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- https://www.tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/