Get Mystery Box with random crypto!

“በዚያም ኢየሱስ እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት #ለዘላለም_ሊቀ_ካህናት የሆነው፥ ስለ እኛ ቀዳሚ ሆኖ ገ | HONEST WCU Counseling

“በዚያም ኢየሱስ እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት #ለዘላለም_ሊቀ_ካህናት የሆነው፥ ስለ እኛ ቀዳሚ ሆኖ ገባ።”
— ዕብራውያን 6፥20

ለዘላለም በማይሻር ኪዳን ክርስቶስ የዘለአለም ሊቀካህን ሆኖ በሰማይ ተሰይሞአል።

ወደ ሕያውና ሌላ ወካይ ወደ ሌለው ቤተ መቅደስ የገዛ ደሙን ይዞ አንድ ጊዜ ገብቶአል። (ዕብ 9:11)

የምድራዊው የክህነት ስርአት አንድ ጊዜ አማኞችን ካህናት አድርጎ( 1ኛ ጴጥ 2:9) በክርስቶስም መተኪያ በሌለው ሊቀካህንነት ተተክቶአል።