#ArbaMinchUniversity በትግራይ ክልል ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ወደ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጊዚያዊነት የተመደቡ የApplied Chemistry እና Medical Radiology ተማሪዎች ከኅዳር 27/2014 ዓ.ም ጀምሮ ሪፖርት በማድረግ ትምህርታቸውን እንዲጀምሩ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል። https://t.me/university0fethio 538 views07:31