#WolayitaSodoUniversity ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ትምህርት ዘመን ሙሉ ካላንደሩን ይፋ አድርጓል። በዚህም የሁሉም የቅድመ እና ድኅረ ምረቃ ተማሪዎች የመጀመሪያ ሴሚስተር ምዝገባ ኅዳር 27 እና 28/2014 ዓ.ም እንደሚከናወን ያሳያል። https://t.me/university0fethio 486 views10:02