ኢማሙል አውዛእይ "አላህ ይዘንለት" እንዲህ ብሏል። ነፍስህ በሱና ላይ አፅናት። ቀደምቶች በቆሙበት ቁም። እነሱ ያሉትን ተናገር። ዝም ያሉትን አንተም ታቀብ። የደጋግ ቀደምቶችህን መንገድ ይዘህ ተጓዝ። ለነሱ የበቃቸው ላንተም ይበቃሀል። ( الحلية " تهذيبه " 61/3 ) https://t.me/tewehideyekdem https://t.me/tewehideyekdem 37 views17:30