2022-05-02 22:55:36
#ማነው?
ከሰሞኑን በአዲስ አበባ በነበረው ታላቁ የጎዳና ላይ የኢፍጣር ስነስርዓት ይህንን የተናገሩት የሃይማኖት መምህር ማን ይባላሉ ? (ኡስታዝ _)
" እንደ ሀገር አሁንም የምንቀጥለው ጥፋት የሚያጠፋ አካል ሲያጠፋ ጥፋትን በመድገም አይደለም ውጤት የሚመጣው ፤ ነውርን በነውር አናክመውም ፤ ጥፋትን በጥፋት አናድነውም። እስልምናችን እንደሚያዘን የራሳችን የሆነ መለያ ማንነት አለን ያንን መሰረት ተከትለን ነው የምንሄደው። "
ይህንን የተናገሩት ኡስታዝ ____ (ሙሉ ስማንቸውን ገለፁ)
@tikvahgift
2.5K views19:55