2022-09-02 06:14:29
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ለዕጩ ምሩቃን ተማሪዎች በሙሉ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ዛሬ አርብ ነሐሴ 27,2014 ዓ.ም. የጋወን እደላ የሚደረግ ይሆናል።
እያንዳንዱ ተማሪ ለጋውን ማስያዣ የሚመለስ
ብር 500 ማስያዝ ግዴታ መሆኑን እናሳውቃለን። ይህን ብር ተመራቂ ተማሪዎች ለፋይናንስ ክፍል የሚያሲዙ ሲሄን የተቀበሉት የኮሌጁ ሰራተኞች ተቀማጭ ብሩን ለመቀበላቸው ማረጋገጫ የሚሰጡ ይሆናል።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ማሳሰቢያ1.የሚመለከተውን ተመራቂ ተማሪ ብቻ ነው የምናስተናግደው። ጋውን በውክልና በፍፁም መውሰድ አይቻልም።
2. ጋውን ለመውሰድ የኮሌጁን መታወቂያ/ህጋዊ ፓስፖርት/የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ/ጊዜው ያላለፈበት የስራ ቦታ መታወቂያ /የመንጃ ፈቃድ መታወቂያ መያዝ ግዴታ ነዉ።
3.ሁሉም ዕጩ ምሩቃን በተመደበበት ሰዓት ጋውንና የጥሪ ወረቀት መውሰድ ይችላል።
4.ከጊዜው ሰሌዳ ውጪ ማንኛውንም ተመራቂ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን።
ስለዚህ ከአርብ ነሐሴ 27, 2014 ዓ.ም. ውጪ የሚደረግ የጋውን እደላ አይኖርም።5. የጋውን ዕደላው ደንበል ሲቲ ሴንተር ፊት ለፊት ባለው
በኦሎምፒያ ካምፓስ ይሆናል።
የምረቃ መፅሔት በምረቃው ቀን የሚሰጥ ይሆናል።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
የኦሎምፒያ ካምፓስ ዲን ጽ/ቤት
602 viewsedited 03:14