የመንገድ ዳር የዶሮ ጥብስ በሀዋሳ በሀዋሳ ከተማ የመንገድ ዳር የዶሮ ጥብስ ንግድ ማህበራት በዛሬው ዕለት በይፋ ሥራ መጀመራቸው ተገልጿል። በዛሬው እለት በይፋ ስራቸውን የጀመሩት ካኖ እና ባማ የተሰኙት የመንገድ ዳር የዶሮ ጥብስ ንግድ ማህበራት ናቸው። ማኅበራቱ ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጥላ ፕሮጀክት የገንዘብ እንዲሁም ከስራና ክህሎት ሚንስቴር፣ ከሲዳማ ክልል፣ ከሐዋሳ ከተማ ድጋፍ ማግኘታቸው ተገልጿል። @TikvahethMagazine 22.1K views15:01