Get Mystery Box with random crypto!

#Wolkite የወልቂጤ ከተማ ምክር ቤት ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ አቶ አበበ አሰፋን የከተማው | TIKVAH-MAGAZINE

#Wolkite

የወልቂጤ ከተማ ምክር ቤት ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ አቶ አበበ አሰፋን የከተማው ከንቲባ አድርጎ ሾሟል። አዲሱ ከንቲባም በምክርቤቱ ቀርበው ቃለ መሀላ መፈጸማቸው ተገልጿል።

@tikvahethmagazine