አርሰናል እና ማንቸስተር ሲቲ አሁንም በገብርኤል ጄሱስ ስምምነት ላይ እየሰሩ ነው። በተጫዋቹ በኩል ንግግሮች በሂደት ላይ ናቸው - ትልቅ ጉዳይ ስለሆነ የተወሰነ ጊዜ ይወስዳል ፣ አሁን ቁልፍ ጉዳዮችን ለማጠናቀቅ እየተሰራ ይገኛል። አርሰናል በጄሱስ እና በራፊንሃ ስምምነቶች ላይ እየተደራደረ ሲሆን በሊድስ ላይ ብዙ ፉክክር አለ። @TIKVAH_Sport123 683 views09:00