የኦስማን ዴምቤሌ ፈረንሳዊው የፊት መስመር ተጫዋች ኦስማን ዴምቤሌ በያዝነው ወር መጨረሻ ከካታላኑ ክለብ ባርሴሎና ጋር ያለው ኮንትራት የሚጠናቀቅ ይሆናል ። ኦስማን ዴምቤሌ ስሙ ከቼልሲ ጋር ቢያያዝም በወርሀ ታህሳስ በባርሴሎና ቀርቦለት የነበረውን የውል ማራዘሚያ ኮንትራት ከዣቪ ጋር ከተነጋገረ በኋላ ለመቀበል መዘጋጀቱ ተዘግቧል ። ባርሴሎና ኮንትራቱን ሚያድስ ከሆነ አርሰናል ራፊናን ለማስፈረም አሪፍ ይሆንለታል። @TIKVAH_Sport123 408 views08:56