በኳታር አዘጋጅነት ከሚካሄደው የአለም ዋንጫ አስቀድሞ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ህዳር 4 የሚቋረጥ ሲሆን የእንግሊዝ ብሄራዊ ቡድን የመጀመሪያ ጨዋታቸውን በውድድሩ ላይ ህዳር 12 የሚያከናወኑ ይሆናል ። የእንግሊዝ እግር ኳስ ፌድሬሽን ህዳር 3 እና 4 በሚደረጉ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች በተለምዶ " ቢግ 6 " የሚባሉ ክለቦች ለእንግሊዝ ብሄራዊ ቡድኑ ጥቅም ሲባል እርስ በእርስ እንዳይገናኙ ይፋዊ ጥያቄ ማቅረቡ ተዘግቧል ። @TIKVAH_Sport123 540 views14:11