መሐመድ ሳላህ ሀገሩ ከኢትዮጵያ ጋር በምታደርገው ጨዋታ እንደማይሰለፍ ተገለጸ በአሠልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም ትናንትና በማላዊ ባደረገው ጨዋታ ሁለት ለአንድ ተሸንፏል፡፡ የማላዊ ብሔራዊ ቡድንም ሆነ የኢትዮጵያ አቻው ያስቆጠሯቸው ግቦች በፍጹም ቅጣት ምት የተገኙ ናቸው፡፡ TIKVAH_Sport123 519 views18:51