ነፃ ጥቅል ከኢትዮ ቴሌኮም ! - ኢትዮ ቴሌኮም በ2014 በጀት አመት 61.3 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን ዛሬ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል። - ይህም የእቅዱን 87.6 በመቶ ነው ብሏል። - ይህን በማስመልከት ለሦስት ቀናት የሚቆይ ነጻ ጥቅል ስጦታ ማቅረቡን ገልጿል። - ኢትዮ ቴሌኮም ያስመዘገበውን ስኬት አስመልክቶ ከህብረተሰቡ ጋር ለመጋራት ሲል የዳታ፣ ድምፅ እና የመልዕክት ጥቅል ስጦታዎችን ማቅረቡን ነው ዛሬ ያሳወቀው። በዚህም፦ - 1.5 ጌጋባይት ዳታ በቀን 512 ሜባ፤ - 45 ደቂቃ በቀን 15 ደቂቃ፤ - 100 መልዕክት በቀን 33 መልዕክቶችን፤ - የ10 ደቂቃ አለምአቀፍ ጥሪ በቀን 3 ደቂቃ ለተጠቃሚዎች በነጻ አቅርቧል። - (ማስታወሻ ፦ ዓለም አቀፍ የጥሪ ስጦታው የተበረከተው ያልተገደበ የድምጽ ጥቅል፣ የጹሑፍና የኢንተርኔት ለሚጠቀሙ ነው) - ስጦታው ከዛሬ ሐምሌ 21 ከሌሊቱ 06:00 ሰአት - እስከ ምሽቱ 12 ሰአት ድረስ ለ3 ቀናት ይቆያል። ══════❁✿❁ ═════════ ቻናሉን ለመቀላቀልና የተለያዩ ነገሮችን ለማግኘት @TheHabesha0 @TheHabesha0 900 views17:04