Get Mystery Box with random crypto!

-- كلام يكتب بماء الذهب ويحفظ تحت جفن العين በወርቅ ብእር የሚፃፍ ንግ | አስ–ሱናህ

-- كلام يكتب بماء الذهب ويحفظ تحت جفن العين

በወርቅ ብእር የሚፃፍ ንግግር

قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله :(( من لم يقبل الحق أبتلاه الله بقبول الباطل )) مجموع الفتاوى
ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሞያህ አላህ ይዘንላቸውና እንድህ ይላሉ:—
((ሀቅን ያልተቀበለ ሰው ባጢልን በመቀበል አላህ ይፈትነዋል))
መጅሙኡል ፈታዋ
------------

ﻗﺎﻝ ﺍﻷﻭﺯﺍﻋﻲ : " ﻋﻠﻴﻚ ﺑﺄﺛﺮ ﻣﻦ ﺳﻠﻒ ﻭﺇﻥ ﺭﻓﻀﻚ ﺍﻟﻨﺎﺱ،ﻭﺇﻳﺎﻙ ﻭﺁﺭﺍﺀَ ﺍﻟﺮﺟﺎﻝ ﻭﺇﻥ ﺯﺧﺮﻓﻮﺍ ﻟﻚ ﺑﺎﻟﻘﻮﻝ" ﺫﻛﺮﻩ ﺍﻟﺬﻫﺒﻲ ﻓﻲﺍﻟﻌﻠﻮ (ﺍﻟﻤﺨﺘﺼﺮ) ﺹ .138
ኢማሙል አውዛኢ አላህ ይዘንላቸው እንድህ አሉ:—
((አደራህን ሰዎች ቢተውህምኳ የቀደምቶችን ጎዳና አጥብቀህ ያዝ, አደራህን ተጠንቀቅ በንግግራቸው ቢያሸበርቁልህና ቢያስውቡልህምኳ የሰዎችን አመለካከት ራቅ))
------------

ﻗﺎﻝ ﺍﻟﻌﻼﻣﺔ ﺍﺑﻦ ﺍﻟﻮﺯﻳﺮ – ﻭﻟﻮ ﺃﻥّ ﺍﻟﻌﻠﻤﺎﺀ ﺗﺮﻛﻮﺍ ﺍﻟﺬﺏ ﻋﻦﺍﻟﺤﻖ, ﺧﻮﻓﺎً ﻣﻦ ﻛﻼﻡ ﺍﻟﺨﻠﻖ , ﻟﻜﺎﻧﻮﺍ ﻗﺪ ﺃﺿﺎﻋﻮﺍ ﻛﺜﻴﺮﺍً, ﻭﺧﺎﻓﻮﺍ ﺣﻘﻴﺮﺍً.
ﺍﻟﻌﻮﺍﺻﻢ ﻭﺍﻟﻘﻮﺍﺻﻢ (2/223
ታላቁ አሊም ኢብኑ ወዚር እንድህ ይላሉ፡―
((ኡለማኦች ፍጡራንን ፈርተው ከሀቅ ላይ መከላከል ቢተው ኖሮ ብዙዎችን ባባከኑ ነበር ወራዳንም በፈሩ ነበር))
አል አዋሲ ወል ቀዋሲም (2/223)
-------------

قال الإمام الشاطبي رحمه الله :(( وقد زل أقوام بسبب الأعراض عن الدليل والإعتماد على الرجال , فخرجوا بسبب ذلك على جادة الصحابة والتابعين وأتبعوا أهوائهم بغير علم فضلوا عن سواء السبيل )) كتاب الإعتصام
ኢማሙ ሻጢቢ አላህ ይዘንላቸው እንዲህ ይላሉ: ―
((ብዙ ሰዎች ከደሊል በመሸሻቸውና በመዞራቸው በሰዎችም ላይ በመደገፋቸው ምክናየት ተንሸራተዋል, በዚህም ምክናየት ከሶሀቦችና ከታቢኢዮች ምረኛና ትክክለኛ መስመር ወጡ, ያለ እውቀት ስሜታቸውን ተከተሉ ከትክክለኛውም መንገድ አፈነገጡ ጠመሙ))
አል ኢእቲሷም
------------

قال بلال بن سعد رحمه الله : (( ثلاث لا يقبل معهن عمل , الشرك والكفر والرأي قيل وما الرأي قال : يترك كتاب الله وسنة رسوله ويعمل برأيه )) حلية الأولياء وطبقات الأصفيا
ቢላል ኢብኑ ሰኢድ አላህ ይዘንለት እንድህ ይላሉ: ―
((ሶስት ነገሮች ስራ ከነሱ ጋረ ተቀባይነት የለውም, ሽርክ ኩፍር ረእይ አመለካከት ረእይ ማለት ምን ማለት ነው ተባለ ቁርአንና ሀዲስን ትቶ በራሱ አመለካከት መስራት ነው አለ))
ሂልየቱል አውሊያእ ወጦበቃቱል አስፊያእ
------------

قال الألباني رحمه الله :(( طالب الحق يكفيه دليل , وصاحب الهوى لا يكفيه ألف دليل , الجاهل يعلم , وصاحب الهوى ليس لنا عليه سبيل))
አልባኒ አላህ ይዘንላቸው እንድ ይላሉ: ―
ሀቅን የሚፈልግ አንድ ደሊል ይበቃዋል, የስሜት ሰው ግን ሺ መረጃ አይበቃውም, ጃሂል ያውቃል, ስሜቱን የሚከተል ሰው በሱ ላይ መንገድ የለንም))
------------

قال الإمام ابن القيم رحمه الله تعالى :من عُرض عليه حقٌ فرده فلم يقبله، عُوقب بفساد قلبه وعقله ورأيه مفتاح دار السعادة [١/١٦٠
ኢብኑ ቀይመል ጀውዚ አላህ ይዘንላቸው እንድህ አሉ: ―
((ሀቅ ቀርቦለት ያልተቀበለ, ቀልቡን አቅሉን አመለካከቱን በማበላሸት ይቀጣል))
ሚፍታሁ ዳሪ ሰአዳህ (1/160)
------------

قال الأوزاعي رحمه الله :(( ﺍﺻﺒﺮ ﻧﻔﺴﻚ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﺴﻨﺔ ، ﻭﻗﻒ ﺣﻴﺚ ﻭﻗﻒ ﺍﻟﻘﻮﻡ , ﻭﻗﻞ ﺑﻤﺎ ﻗﺎﻟﻮﺍ ، ﻭﻛﻒ ﻋﻤﺎ ﻛﻔﻮﺍ ، ﻭﺍﺳﻠﻚ ﺳﺒﻴﻞ ﺳﻠﻔﻚ ﺍﻟﺼﺎلح ، ﻓﺈﻧﻪ ﻳﺴﻌﻚ ﻣﺎ وسعهم )) شرح أصول إعتقاد أهل السنة
ኢማም አል አውዛኢ እንድህ አሉ፡―
((እራስህን በሱና ላይ አፅና ቀደመወቶች እቆሙበት ላይ ቁም እነሱ ያሉትን በል ከተቆጠቡት ተቆጠብ የቀደምቶችህን መንገድ ያዝ እነሱን የበቃ ይበቃሀል))
ሸርሁ ኡሱሊ ኢእቲቃዲ አልህሊ ሱነቲ ወልጀማአህ።
-----------

https://telegram.me/tewihd