ሸይኽ ፈውዛን እንድህ አሉ፦ 【አሁን በኡማው ላይ ከባዱ አደጋ ፣ የነዛ አላዋቂ መሃይም የሆኑ ሰዎች ጥሪ ነው ፣ ሰዎችን በአላዋቂነት ፣ በጥመት ጥሪ ያደርጋሉ።】 ኢዓነቱል ሙስተፊድ (1/337) ሙሀመድ አማን አል ጃሚ እንድህ ይላሉ፦ 《 ቢዚህ ዘመን መቀላቀል ፣ መደባለቅ ፣ ተልቢስ ማድረግና ፣ ማጥመም ስለበዛ ፣ መማር ዒልምን መፈለግ በያንዳንዱ ሰው ላይ ግዴታ ነው።》 ሸርሁል ዋሲጢያ (276) Telegram https://telegram.me/tewihd 433 views08:41