ዶ/ር ዐቢይ የፋኖ ስምን መጠቀሚያ በማድረግ የሚሠሩ በሚል የጠቀሷቸው ወንጀሎች ═══ . ➽ ከተማ ውስጥ ተኩስ መክፈት ➽ የነጋዴን ንብረት መዝረፍ ➽ ሴቶችን አስገድዶ መድፈር ➽ ሕፃናትና ሴቶችን መጥለፍ ➽ ሲባጎ ለጥፎ ግብር መሰብሰብ ➽ ፎርጅድ ብር ማምረት . #የአማራብሄርተኝነት #ፋኖ #አሐዳዊነት #ልሙጣዊነት #ትምክህት #የብሄርፖለቲካ #ኢትዮጵያ 1.7K views13:32