Get Mystery Box with random crypto!

መብላት፣ መጠጣት እና መልበስ እሰከ የት ድረስ ሊሆን ይገባል? የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ | 🗞 ጣሀ አህመድ – Taha Ahmed 🗞

መብላት፣ መጠጣት እና መልበስ እሰከ የት ድረስ ሊሆን ይገባል?

የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል:– " ብሉ፣ ጠጡ፣ ምፅዋትን ስጡ እንዲሁም ልበሱ ይህን ድርጊታችሁን ድንበር ማለፍ ወይም ኩራት እሰካልተቀላቀለው ድረስ።" (ሀዲሱን ነሳኢ ዘግበውታል አልባኒም ሀሰን ብለውታል)

ኩራት (መኺላ):– የሚለው ቃል ትርጉም በዚህ አገባቡ ልታይ ማለትን እና በራስ ድርጊትም ይሁን ማንነት መገረምን ያካትታል።

ጣሀ አህመድ

https://t.me/tahaahmed9