እኔን ለምኑኝ እቀበሏቹሀለው አልቁርአን ነብዩ ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ይላሉ ለአንድ ባርያ ዱአው ተቀባይነት ያገኛል እስካለቾከለ ድረስ ሰሀቦቹም አንቱ የአሏህ መልክተኛ ሆይ መቾከል ምንድነው አሏቸው እሳቸውም እንደዚ እንደዚ ብዬ አድርጌ ነበር ግን አሏህ አልተቀበለኝም ማለቱ ነው አሉ። ኡለማዎችም እንዲህ ይላሉ ሀራም ምግብን የበላ አረባ (40) ዱአው ተቀባይነት አያገኝም! ሀራም ምግብ ማለት ሰርቆ ወይም አጨበርብሮና ያልተፈቀደለትን መብላት ነው 21 viewsተቂዩዲን, 23:27