ጠይቅ ፨፨፨ ሐሳብ ሲለዋወጥ፡ሰው ከሰው ሲመክር ቤተሰብ ይጸናል: ትቆማለች ሀገር ሲጠያየቅ ሰዉ: የማያውቅ ከሚያውቀው ፍቅርንም ይጨምራል, ይበልጥ ተዋውቀው። እንዲሁ ቢቀመጥ, አውቃለሁ እያሉ በሰው ፊት ያፍራሉ፡ የታለ ቢባሉ አንብብ ለምን ብለህ ጠይቅ በጎውን ቁምነገር : አብጠርጥረህ እወቅ ትደርሳለህ አንተም: ከደቂቅ ወደ ሊቅ። ካላወቁ አይሰሩ: ይሄነን ጠንቅቁ ትሩፋት ደግነትን: ካልሰሩም አይጸድቁ ከተሰወረችው ለማግኘት: ጥበብን አምላክን ጠይቀው: እንደ ሰሎሞን። ስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን #Orthodox #Christianity #Inspiration-towards-the-heaven , #Jusus-is-God, #St.Mary-Gods-Mother #ኦርቶዶክስ-ክርስቲያን #ወደ-አባቶቻችን-ርስት-አይናችን-እናቅና #ክርስቶስ-እግዚአብሔር-ነው #ቅድስት-ማርያም-የአምላክ-እናት ናት። @spritualpoem @spritualpoem @spritualpoem 4.7K views22:48