የ25ኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን የምሽት ጨዋታ ከፍተኛ ንፋስ በቀላቀለ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ ፋሲል ከነማዎችን ባለ ድል ሲያደርግ ወልቂጤ ከተማዎች አሁንም የአሸናፊነቱ መንገድ እንደጠፋቸው ቀጥለዋል። https://www.soccerethiopia.net/football/94114/ 6.1K viewsedited 17:42