ሰላም እንደምን ዋላችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች በነገው ዕለት (ማክሰኞ ) የኮርስ መርሐ ግብር ሰለሚቀጥል ከ6-7 በመገኘት እንድንማር ስንል በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን እንዲሁም ያልሰሙ እኅት ወንድሞቻችሁን ወደ ግቢ ጉባኤያችን እንድትጋብዙ በልዑል እግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። መልካም የጾም ጊዜ ፀልዩ በእንተ ሰላመ ቤተክርስቲያን ! ቦታ 1. አዲሱ ህንጻ 4ተኛ ፎቅ ትንሹ ክፍል(2014 ባች) 2.አዲሱ ህንጻ 4ተኛ ፎቅ ትልቁ አዳራሽ (2013 ባች) መግቢያና መውጫ በጀርባ በር (ቅዳሴ ስላለ) 236 views14:00