2021-03-02 15:10:18
الشباب السلفيين:
ተቃራኒ ፆታን መጨበጥ
ወንድ ሴትን መጨበጥ ሴትም ወንድን መጨበጥ በእስልምናችን እንዴት ይታያል?
عن معقل بن يسار يقول : قال رسول الله ﷺ : " لئن يطعن في رأس أحدكم بمخيط من حديد خير له من أن يمس امرأة لا تحل له "
رواه الطبراني في " الكبير " ( 486 ) .والحديث : قال الألباني عنه في " صحيح الجامع " ( 5045 ) : صحيح .
"ከእናንተ አንዳችሁ የማትፈቀድለትን ሴት ከሚነካ: አናቱን ከብረት በሆነ ወስፌ ቢወጋ ይሻለዋል"
وعن عروة أن عائشة أخبرته عن بيعة النساء قالت : " ما مس رسول الله ﷺ بيده امرأة قط... " .رواه مسلم ( 1866 ) .
እናታችን ዓኢሻህ (ረዲየላሁ ዐንሃ) እንዲህ አለች:– "የአላህ መልክተኛ ﷺ በፍፁም አጅነቢይ ሴትን ነክተው አያውቁም..."
قال رسول الله ﷺ : " إني لا أصافح النساء إنما قولي لمائة امرأة كقولي لامرأة واحدة " .رواه النسائي ( 4181 ) . وصححه الألباني " صحيح الجامع " ( 2513 ) .
የአላህ መልእክተኛ ﷺ ግን እንዲህ አሉ “እኔ (አጅነቢይ) ሴቶችን አልጨብጥም፡፡ ለመቶ ሴቶች የምናገረው በተናጠል ለአንዲት ሴት እንደተናገርኩ ነው::”
قال الإمام النووي : ولا يجوز مسها في شيء من ذلك .
" المجموع " ( 4 / 515 ) .
ኢማሙ ነወዊ በአልመጅሙእ
[4 / 515 )] ላይ እንዳሰፈሩት
« አጅነቢይ ሴት የትኛውም አካሏን መንካት አይቻልም»።
رواه الطبراني في الأوسط ( 2855 ) .
قال الألباني في " السلسلة الضعيفة و الموضوعة " 4 / 337 : ضعيف
10.1K views12:10