፡፡፡ የይሁዳ ደብዳቤ ፡፡፡ > ቢሆንም የአምላክ ቃል ከህይወት ይፃፋል÷ የ ሰላሳዉ ዲናር የማይሻር ዳፋ የማን ነዉ ጥፋቱ? ግሳንግሱን ትቶ ዘመን እያለፈ ቃል ካልሆነ ከንቱ÷ የቀደመዉ ቃልህ ከበደል ከፃፈኝ ደህና ሁን ክርስቶስ ስሞ ከመሸጥ ዉጭ አንዳች ምርጫም የለኝ፡፡ ያብስራ እዮብ (ደብተራዉ)፡፡ @yegetemkalat @poem_merry 6.3K viewsMerry G, 17:20