በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ሠላም የተዋሕዶ ልጆች እንደምን ከረማችሁ እንደተለመደው በዚሕም ወር ጉዞ ወደ ታላቁ ሸንኮራ ቅዱስ ዮሐንስ ገዳም መነሻ በሠኔ 29 መመለሻ ከንግስ በኋላ መነሻ ቦታ አራብሣ ቅዱስ ገብርኤል መነሻ ሠዐት 12:00 መስተንግዶን ጨምሮ 400 ብቻ 0978160422 0965930075 77 viewsMel፰ Yemamlak, 06:22