Get Mystery Box with random crypto!

ኢየሱስ #ዝሙት የሰራችውን ሴት ለምን #በድንጋይ ወግሮ አልገደለም? የዮሐንስ8:1-11 ላይ #ኢየ | ጠቃሚ የንጽጽር ቻናል

ኢየሱስ #ዝሙት የሰራችውን ሴት ለምን #በድንጋይ ወግሮ አልገደለም?

የዮሐንስ8:1-11 ላይ
#ኢየሱስ #ሊናገረው ይቅርና #የዮሐንስ ወንጌል ክፍል #አይደለም የትኛውም ቀዳማይ የግሪክ እደ-ክታባት #MSS ላይ ይህ ንግግር #አይገኝም ይህ ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ የተከተተው በ 382 በላቲን ቩልጌት ላይ ሲሆን ጨማሪውም #የሮሙ #ቢሾፕ #ጄሮም ነው ለተጨማሪ ማብራሪያ፦ https://t.me/Wahidcom/2356

ዮሐንስ8:3 ጻፎችና ፈሪሳውያንም በምንዝር
#የተያዘችን #ሴት ወደ እርሱ አመጡ በመካከልም እርሱዋን አቁመው፦
4 መምህር ሆይ ይህች
#ሴት #ስታመነዝር ተገኝታ ተያዘች
5
#ሙሴም እንደነዚህ ያሉት #እንዲወገሩ በሕግ #አዘዘን፤ አንተስ ስለ እርስዋ ምን ትላለህ? አሉት
6 የሚከሱበትንም እንዲያገኙ ሊፈትኑት ይህን አሉ ኢየሱስ ግን ጐንበስ ብሎ በጣቱ በምድር ላይ ጻፈ
7 መላልሰው በጠየቁት ጊዜ ግን ቀና ብሎ፦ ከእናንተ
#ኃጢአት የሌለበት አስቀድሞ በድንጋይ #ይውገራት አላቸው
8ደግሞም ጐንበስ ብሎ በጣቱ በምድር ላይ ጻፈ
9እነርሱም ይህን ሲሰሙ ሕሊናቸው ወቀሳቸውና ከሽማግሌዎች ጀምረው እስከ ኋለኞች አንድ አንድ እያሉ ወጡ፤ ኢየሱስም ብቻውን ቀረ ሴቲቱም በመካከል ቆማ ነበረች
10ኢየሱስም ቀና ብሎ ከሴቲቱ በቀር ማንንም ባላየ ጊዜ፦ አንቺ ሴት እነዚያ ከሳሾችሽ ወዴት አሉ? የፈረደብሽ የለምን? አላት
11እርስዋም፦ጌታ ሆይ አንድ ስንኳ አለች ኢየሱስም፦ እኔም አልፈርድብሽም ሂጂ ከአሁንም ጀምሮ ደግመሽ ኃጢአት አትሥሪ አላት

ማቴዎስ5:17 እኔ
#ሕግንና ነቢያትን #ለመሻር የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ #ልፈጽም #እንጂ ለመሻር አልመጣሁም
18 እውነት እላችኋለሁ ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ
#ከሕግ #አንዲት የውጣ ወይም #አንዲት #ነጥብ ከቶ አታልፍም ሁሉ #እስኪፈጸም ድረስ

@Wahidcom
@PeaceChannel1