ሕዳር 21/03/2016 ዓ.ም የሕዳር ጽዮን ማርያም በዕለቱ ቅዳሴ ሰዓት የሚነበቡ መልዕክታት፣ወንጌልና ምስባክ። ዲያቆን፦ 2ቆሮ 7÷12-ፍ.ም ንፍቅ ዲያቆን፦ 1ጴጥ 2÷5-11 ንፍቅ ካህን፦ ግብረ ሐዋርያት፦ 7÷44-59 ምስባክ ፦ መዝ 131÷13-15 እስመ ሐረያ እግዚአብሔር ለጽዮን ወአብደራ ከመትኩኖ ማህደሮ ዛቲ ይእቲ ምዕራፍየ ለዓለም ትርጉም ፦ እግዚአብሔር ጽዮንን መርጧታልና ማደርያውም ትሆነው ዘንድ ወዷታልና እንዲህም ብሎ ይህች የዘለዓለም ማረፊያዬ ናት ወንጌል ፦ ማቴ 21÷42-ፍ.ም ቅዳሴ ፦ ዘእግዝእትነ @ortodoxmezmur @ortodoxmezmur @ortodoxmezmur 15.4K viewsedited 19:24