2023-03-22 20:19:52
ዶክተር ተ/ብረሀን ገ/እግዚአብሔር
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
በብዝሐ ሕይወት ፣ በማሕበረሰብ (የአርሶ አደሮችን መብት) ማስከበር እና በዘረመል ምሕንድስና በሚመረት እህል ላይ ያደረጓቸው ምርምሮች በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅናና ሽልማት አስገኝቶላቸዋል።
- ካገኟቸው ከዓለም አቀፍ ሽልማታቸው መካከል " የአማራጭ የኖቤል ሽልማት " እና " የምድራችን ጀግና " በሚል ሲንጋፖር ላይ በፈረንጆቹ 2006 ላይ የተሸለሙት ይጠቀሳሉ።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ት/ቤታችንም ከ2014ዓም ጀምሮ በስማቸው የ8A ክፍልን በመሰየም ተማሪዎች ከኚህ ጀግና ኢትዮጵያዊ ለሀገር በጎ ማበርከትን እንዲማሩ አድርገናል።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ዶክተር ተ/ብረሀን ገ/እግዚአብሔር በተወለዱ በ83 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል። ት/ቤታችን እና በስማቸው የተሰየመው የክፍሉ ተማሪ የተሰማንን ሀዘን እየገለፅን የእሳቸው በጎ ተግባር በተማሪዎቻችን እንደሚተካ እምነታችን ነው።
824 viewsedited 17:19