ፍቅርን _ከክርስቶስ ትይትናን ከማርያም ያልተማረ አገልጋይ አይሆንም ምሳሌይውረድከአትሮንስላይ #አዝ ስለሚያሳድዱት እሱ ካልፀለየ በምንስ --ተለየ የሚናገረውን በተግባር ካልኖረ ምኑን አስተማረ #አዝ የሚያምነውን -ጌታ በሕይወት ካልገለጠ መቼ ተመረጠ እየተበደለ ካላለ ይቅርታ አያውቀውም_ጌታ #አዝ ልብ ሳይሰበረ ወንጌሉን ቢዘራ አንዳች አያፈራ ከእኔ ይልቅ ወንድሜ ካላለ ብርቱ ነው ድካሙ ከንቱ ነው #አዝ ክፉን ተጠይፎ ካልቆመ ለእውነት ስብከቱ ነው ሀሰት ብርሃንን ሰብኮ በጨለማ ካለ ራሱን አታለለ እርስ በርሷ መንግስት ከተከፋፈለች መቼ ትፀናለች አባቶች ታረቁ ብኩርናን ትታችሁ አንድ ይሁን መንጋችሁ #አዝ በፀጋ ስጧታው እራሡን ከካበ የጌታ ባርያው ነኝ ብሎ ካላሠበ አምላክን ፀንሳ ጌታን የወለደች ለፍፁም ትይትና ማርያም ምሳሌ ነች (3) 416 views19:17