...የምስራች የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ "ፀሐይ ከመውጣቷና ከመጥለቋ በፊት (ግዴታ ሰላቶችን)የሰገደ እሳት አይገባም። ማለትም ፈጅርና ዐስር ሰላቶች ናቸው።" ሙስሊም ዘግበውታል https://t.me/mewedachannel 261 viewsAbu Shewkani, edited 08:22