Get Mystery Box with random crypto!

ገንዘብ ሲናገር ፍትህ ዝም ይላል እነ ሸህ ቃሲም ማክሰኞ ጠዋት ተያዙ ረቡዕ ፍርድቤት ቀርበው የ | MAME OFFICIAL

ገንዘብ ሲናገር ፍትህ ዝም ይላል

እነ ሸህ ቃሲም ማክሰኞ ጠዋት ተያዙ ረቡዕ ፍርድቤት ቀርበው የ5ሺ ብር ዋስትና ተፈቀደላቸው ፖሊስ መልሶ ይግባኝ ጠየቀ ሃሙስ 9 ሰአት ድጋሚ ፍርድ ቤት ቀረቡ የፖሊስ ይግባኝ ውድቅ ሆነ። የዋስትናው ብር ተከፍሎ የፍርድ ቤት ፕሮሰስ አልቆ ፖሊሱ መፈቻ እንዲፈርም ቢሮው ሲኬድ የለም ተብለው አደሩ፣ ዛሬ ጁመዓ ጠዋት ይፈታሉ ተብሎ ሲጠበቅ ፖሊስ አሁን ሁለተኛ ዙር ይግባኝ በሰበር ፕሎት ጠየቀ ፍርድ ቤቱ ለሰኞ 4 ሰአት ቀጠሮ ሰጠ። የተፈለገውም ይኸው ነው ያለ ወንጀላቸው የታሰሩ ሸይኾች ፍርድ ቤቱ ቢለቃቸውም ፖሊስ አልፈታም ብሎ ይግባኝ እየደራረበ ያንገላታቸው ይዟል። ሰሚ ተመልካቹ እውነተኛ ፍርድ ሰጪው አላህ ነው። ይህም በኢትዮጵያ ሙስሊሞች ታሪክ መዝገብ ላይ ሰፍሯል። አላህም ዘንድ ተመዝግቧል። አላህ ይፈርዳል።

@IkhlassTube