' ያ ትውልድ ቅጽ ሶስት ' ለንባብ በቃ :: የኢሕአፓ መስራችና ከታጋዮቹ መካከል ለምስክርነት | ማዕዶት የመጽሀፍት መደብር Maedot Books Store
" ያ ትውልድ ቅጽ ሶስት " ለንባብ በቃ ::
የኢሕአፓ መስራችና ከታጋዮቹ መካከል ለምስክርነት በሕይወት ካሉት ጥቂት ታጋዮች አንዱ የሆነው ክፍሉ ታደሰ የጻፈው " ያ - ትውልድ ቅጽ ሶስት " የተሰኘው መጽሐፍ በድጋሚ ታትሞ ለንባብ በቃ ::
መጽሐፉ በመረጃና በማስረጃ የተደገፈ ሲሆን በተለይ ስለኢሕአፓ ምስረታና አባላት በሰፊው የሚተነትንና የሚታትት የያትውልድ ሰነድ ነው ::
መጽሐፉ በ1960 ዎቹ በኢትዮጵያ ጉልህ ድርሻ ከነበራቸው ቀደምት የፖለቲካ ፓርቲዎች መሐል አንዱና ዋነኛው ስለነበረው ' ኢሕአፓ ' የሚያትት ውድ ሰነድ ነው ::
መጽሐፉ የተጻፈው የኢሕአፓ ፓርቲ መስራችና ከታጋዮቹ መካከል ለምስክርነት በሕይወት ካሉት ጥቂት ታጋዮች አንዱ የሆነው ክፍሉ ታደሰ ነው ::
መጽሐፉ በመረጃና በማስረጃ የተደገፈ ሲሆን በተለይ ስለኢሕአፓ ምስረታና አባላት በሰፊው የሚተነትንና የሚታትት ሰነድ ነው ::
መጽሐፉ በመደብራችን እየተሸጠ ነው ::
ለማዘዝ 0970514616