ሰላም ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ህፃናትና አረጋውያን የልማትና መረዳጃ ተቋም
እንደሚታወቀው ተቋማችን ፡
#የምግብ ድጋፍ በመስጠት
#በትምህርት ዘርፍ ከኬጂ - ዩኒቨርስቲ በማስተማር
#በጤና ዘርፍ ለሁሉም የቲሞች የህክምና ወጪ በመሸፈን
#የቤት ኪራይ ችግር ያለባቸውና በህመም ምክንያት መስራት ለማይችሉ የቲሞች ስፖንሰር በመፈለግና የቤት ጥገና በማድረግ ዘርፈ ብዙ ስራዎች በመስራት ላይ እንገኛለን።
▣▣▣▣▣▣▣▣▣▣▣▣▣▣▣
በመሆኑም ዛሬ ሰኔ 02/2014 ዓል 135,000ብር ወጪ በማድረግ ለአይታሞች የምግብ ድጋፍ ተደርጓል።
_____________________________ድጋፍ ለማድረግ፦
1000315884229
ሰላም ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ህፃናት...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
__________________________________
ለምታደርጉት ድጋፍ ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን። جزاكم الله خيرا
____________________________https://t.me/keraSelamMesjideYetimochBiro
ሰኔ,2014